The Institute of Development Studies and Partner Organisations
Browse

የኮሌራ ስርጭት እና ሞት በኢትዮጵያ ዋና ዋናማህበራዊ ፣መዋቅራዊ እና ህብረተሰባዊ እሳቤዎች

Download (465.7 kB)
Version 2 2024-07-18, 10:31
Version 1 2024-07-17, 16:11
report
posted on 2024-07-18, 10:31 authored by Lauren CarruthLauren Carruth

በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በዚህ ወቅት የሚጣው የኮሌራ ወረርሽኝ የጀመረው በነሐሴ 2014 ዓ.ም. ነው። እስከ ሚያዝያ 2016 ዓ.ም. ድረስ በአብዛኛዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች በርካታ ወረርሽኞች በተለያዪ የሀገሪቱ ክልሎች ተመዝግበው ነበር። ከእነዚህም መካከል አማራ ፣ድሬደዋ ፣ ሐረሪ ፤ ኦሮሚያ፤ የደቡብ ብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች (ደ/ብ/ብ/ሕ)፤ ሶማሊ እና ትግራይ ክልሎች ይጠቀሳሉ። ይህ አጭር ጥናታዊ ፅሁፍ የተዘጋጀው የኮሌራ ኢንፌክሽንን ለመከላከል እና የሞት ምጣኔን ለመቀነስ የሚደረጉ ጥረቶችን ለማገዝ የሚረዱ ማህበራዊ ፣ መዋቅራዊ እና ህብረተሰብ ተኮር አውዶችን በመቃኘት ነው። ይህን ጽሑፍ ማህበራዊ እና ባህላዊ ሁኔታዎች በመዳሰስ ፣ የበሽታ ስርጭት መረጃን በመተንተን ፣ ትምህርታዊ እና ጥናታዊ ጽሁፎችን በመቃኘት እና በኢትዮጵያ ያሉ የኮሌራ ወረርሽኝ ምላሽ ባለሙያዎችን በማማከር ማዘጋጀት ተችሏል።

History

Publisher

Institute of Development Studies

Citation

ካሩት ፣ ኤል. ዋና ዉጤታቸዉ- የኮሌራ ትራንስሚሽንእና ሟችነት ማህበራዊ፣ መዋቅራዊና ማህበረሰብ ዳይናሚክስ በኢትዮጵያ... ማህበራዊ ሳይንስ በሰብዓዊ ተግባር (SSHAP)). www.doi.org/10.19088/SSHAP.2024.026 በልማት ጥናት ኢንስቲትዩት የታተመ - እ.ኢ.አ. ጁላይ 2024.

Series

SSHAP Briefing

Version

  • VoR (Version of Record)

IDS Item Types

Series paper (non-IDS)

Copyright holder

Institute of Development Studies

Country

Ethiopia

Language

am

IDS team

Health and Nutrition

Pagination

16pp

Usage metrics

    Social Science in Humanitarian Action (SSHAP)

    Categories

    No categories selected

    Licence

    Exports

    RefWorks
    BibTeX
    Ref. manager
    Endnote
    DataCite
    NLM
    DC